ክፍተት ይዞ ከተቀረው አለም ጋር መወዳደር ለኢትዮጵያ ቀላል ይሆንላታል ወይ?
TRACK

ክፍተት ይዞ ከተቀረው አለም ጋር መወዳደር ለኢትዮጵያ ቀላል ይሆንላታል ወይ?

Avatar

ሐምሌ 21 2017

ጥራት የለውም፣ ባዕድ ነገር ተቀላቅሎበታል፣ የመጠቀሚያ ጊዜው ያለፈበት ነው የሚሉና ሌሎችም ቅሬታዎች በገበያ በሚሸጡ ምርቶች ላይ ሲቀርብ ይሰማል፡፡

በሌላ በኩል ደግሞ ኢትዮጵያ የአለም የንግድ ደርጅት አባል ለመሆን ተቃርባለች።

የአፍሪካ ነፃ ንግድ ቀጠና ስምምነት ተግባራዊ ማድረጊያው ጊዜ ደርሷል ሲባል ይሰማል፡፡

እነዚህ የሚሆኑ ከሆነ ደግም የኢትዮጵያ ነጋዴዎች ምርታቸውን ወደ ውጪ በስፋት እንዲልኩ የሌሎችም በሀገር ቤት በስፋት እንዲገቡ ያስችላቸዋል ተብሎ ይጠበቃል፡፡

ሁል ጊዜ ቅሬታ የሚቀርብበት የጥራት መጓደል ችግር ታድያ እንዴት ሊሆን ነው?

Comments

Avatar
litha melamane

awesome. have a week. greetings from south africa

There is no more content to load