ከታላቁ የህዳሴ ግድብ በየቀኑ 14 ሺህ ኪሎ ግራም በላይ ዓሣ እየተመረተ ነው ሲል የግብርና ሚኒስቴር ተናገረ
TRACK

ከታላቁ የህዳሴ ግድብ በየቀኑ 14 ሺህ ኪሎ ግራም በላይ ዓሣ እየተመረተ ነው ሲል የግብርና ሚኒስቴር ተናገረ

Avatar

ከታላቁ የህዳሴ ግድብ በየቀኑ 14 ሺህ ኪሎ ግራም በላይ ዓሣ እየተመረተ ነው ሲል የግብርና ሚኒስቴር ተናገረ፡፡
ይህም ሆኖ ሀገሪቱ ማምረት ከምትችለው የዓሣ መጠን እየተመረተ ያለው ግማሽ ያህሉ መሆኑን ሰምተናል፡፡
ወሬውን የነገሩን በግብርና ሚኒስቴር የዓሣ ሀብት ልማት ዴስክ ሀላፊ ፋሲካ ዳዊት( ዶ/ር) ናቸው፡፡

ንጋቱ ሙሉ ያዘጋጀውን በማርታ በቀለ

Comments

Avatar