ነሀሴ 1 2017
በኢትዮጵያ ከ71 ሚሊዮን በላይ የሚሆኑ ሰዎች ጤናማ ምግብ ማግኘት እንደማይችሉ መረጃዎች ያሳያሉ፡፡
የሥነ ምግብ ባለሞያዎች እንደሚሉት ከሆነ በኢትዮጵያ ከጤናማ ምግብ በተጨማሪ ሰዎች በቀን ውስጥ ማግኘት የሚገባቸውን የካሎሪ መጠን እያገኙ እንዳልሆነ ተናግረዋል።
አንድ ህጻን በቀን ውስጥ እስከ 1,600 ኪሎ ግራም ካሎሪ የሚያስፈልገው ሲሆን አዋቂዎች ደግሞ እስከ 2,500 ኪሎ ግራም ካሎሪ እንደሚያስፈልጋቸው ሰምተናል፡፡
Comments
awesome. keep it up. have a nice day. God bless the world. Amen/Allah. greetings from south africa