ሐምሌ 24 2017
ኢትዮጵያ ለወተት ምርት አስገዳጅ ደረጃን ካወጣች 4 ዓመት ሆኗታል፡፡
እነ እርጎ፣ አይብና ቅቤ ግን ዛሬም፣ አስገዳጅ ስላልሆኑ የወተት አምራቾች ወደ እርጎ አምራችነት እየተቀየሩ ስለመሆኑ ይነገራል፡፡
ወተትን ጨምሮ ደረጃ የወጣላቸው ምርቶች ላይም በግብይት ስርዓቱ ምቹ አለመሆን ምክንያት በሚፈለገው ልክ ቁጥጥር እየተደረገ አይደለም ተብሏል፡፡
በሌላ በኩል ለምግብ ምርቶች አስገዳጅ ደረጃ እንዳይወጣ የሚከላከሉ አምራች እና ነጋዴዎች መኖራቸው ተሰምቷል፡፡
Comments